Home Entertainment News እንግሊዛዊው ቢሊየነር ሰር ሪቻርድ ብራንሰን የተሳካ ጉዞን ወደ ጠፈር አድርገው ተመልሰዋል።

እንግሊዛዊው ቢሊየነር ሰር ሪቻርድ ብራንሰን የተሳካ ጉዞን ወደ ጠፈር አድርገው ተመልሰዋል።

by sam

ይህን የሆነው የራሳቸው ኩባንያ ለ17 ዓመታት ሲያስገነባት በነበረች ሮኬት ነው። ይህች ሮኬት ቨርጂን ጋላቲክ ዩኒቲ ትባላለች።

ይህን የሳቸውን የተሳካ የጠፈር ጉዞን ተከትሎ ወደ ሕዋ መዝለቅ ተራ የቱሪዝም ጉዳይ ሊሆን ተቃርቧል።

ከአሜሪካ ኒው ሜክሲኮ ግዛት ተነስታ ሽቅብ የተምዘገዘገችው ቨርጂን ጋላቲካ ሮኬት 17 ዓመታት የተደከመባት ናት።

ቢሊየነሩ ሰር ሪቻርድ የጠፈርን ጫፍ ተጠግተው ወደ ምድር ከተመሰሉ በኋላ ይህ “በሕይወቴ ልዩ ተአምር ነው” ብለዋል።

ቢሊየነሩ ወደ ምድር የተመለሱት ምድርን ከለቀቁ ከአንድ ሰዓት በኋላ ነው።

Leave a Comment

Related Posts

en_USEnglish