የአርባ ምንጭ እግር ኳስ ክለብ ግብ ጠበቂ ፍሬው ገረመው ህይወቱ አለፈ። ልምምድ ከሰራ በኋላ በጉልበቱ ላይ የወጣውን እጢ ለማስወጣት ወደ ህክምና ተቋም አምርቶ ዕሮብ ዕለት ህይወቱ ማለፉን ሶኮር ኢትዮጵያ ዘግቧል።
የአርባ ምንጭ እግር ኳስ ክለብ ግብ ጠበቂ ፍሬው ገረመው ህይወቱ አለፈ። ልምምድ ከሰራ በኋላ በጉልበቱ ላይ የወጣውን እጢ ለማስወጣት ወደ ህክምና ተቋም አምርቶ ዕሮብ ዕለት ህይወቱ ማለፉን ሶኮር ኢትዮጵያ ዘግቧል።