የ ብራዚል እና ፒኤስጂ ኮከብ የ ፊት መስመር ተጫዋች ኔይማር መጠነኛ ጉዳት እንዳስተናገደ ተገልጿል ።
ኔይማር ሀገሩ ብራዚል ከ አርጀንቲና ጋር ዛሬ ሌሊት 8:30 በምታደረገው ተጠባቂ መርሐ ግብር ላይ በ ቡድን ስብስቡ ውስጥ እንደማይኖር ተዘግቧል ።
የ ብራዚል እና ፒኤስጂ ኮከብ የ ፊት መስመር ተጫዋች ኔይማር መጠነኛ ጉዳት እንዳስተናገደ ተገልጿል ።
ኔይማር ሀገሩ ብራዚል ከ አርጀንቲና ጋር ዛሬ ሌሊት 8:30 በምታደረገው ተጠባቂ መርሐ ግብር ላይ በ ቡድን ስብስቡ ውስጥ እንደማይኖር ተዘግቧል ።