የ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በ ሀኪም ዚያች ብቸኛ ግብ ከሜዳቸው ውጪ ማልሞን በማሸነፍ ወደ አስራ ስድስት ለመግባት ተቃርበዋል ።
• ክርስቲያን ፑሊሲች ለ ረጅም ጊዜ በጉዳት ከሜዳ ከራቀ በኋላ ተቀይሮ በመግባት መጫወት ችሏል ።
• ሀኪም ዚያች ያስቆጠራት ግብ በ አውሮፓ መድረክ ቼልሲዎች ያስቆጠሩት 500ኛ ግብ ሆኗል ።
የ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በ ሀኪም ዚያች ብቸኛ ግብ ከሜዳቸው ውጪ ማልሞን በማሸነፍ ወደ አስራ ስድስት ለመግባት ተቃርበዋል ።
• ክርስቲያን ፑሊሲች ለ ረጅም ጊዜ በጉዳት ከሜዳ ከራቀ በኋላ ተቀይሮ በመግባት መጫወት ችሏል ።
• ሀኪም ዚያች ያስቆጠራት ግብ በ አውሮፓ መድረክ ቼልሲዎች ያስቆጠሩት 500ኛ ግብ ሆኗል ።