ፓኪስታን ውስጥ በኮሮናቫይረስ የሞተ የቤተሰብ አባል ሬሳ ይዘን ካልሄድን በማለት የሆስፒታል ንብረት ላይ ጉዳት ያደረሱ 10 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።ጂናህ በተባለው የሕክምና ማዕከል ላይ ሰዎቹ ጥቃት ሲያደርሱ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ ሚዲያዎች ተሰራጭቷል። የሆስፒታሉ ዳይሬክተር ዶክተር ሰሚ ጃማሊ እንደገለጹት በማዕከሉ ውስጥ 37 የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ህክምናቸውን እየተከታተሉ ነበር።
ፓኪስታን ውስጥ በኮሮናቫይረስ የሞተ የቤተሰብ አባል ሬሳ ይዘን ካልሄድን በማለት የሆስፒታል ንብረት ላይ ጉዳት ያደረሱ 10 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
previous post