ቼልሲ፣ ሊቨርፑል ፣ አርሴናል ፣ ቶተንሀም ፣ ማንችስተር ሲቲ እንዲሁም ሚድልስ ቦሮው የግላቸው ለማድረግ ሲፎካከሩበት የነበረው ተስፈኛው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ አዶናያ ወንደሰን ለማንችስተር ዩናይትድ በይፋ ፊርማውን አኑሯል ።
አዶናይ ወንደሰን ለማንችስተር ዩናይትድ ከ16 ዓመት በታች የሚጫወት ሲሆን በክለቡ የሚያቆየውን የሶስት ዓመት ኮንትራት ፈርሟል።
ቼልሲ፣ ሊቨርፑል ፣ አርሴናል ፣ ቶተንሀም ፣ ማንችስተር ሲቲ እንዲሁም ሚድልስ ቦሮው የግላቸው ለማድረግ ሲፎካከሩበት የነበረው ተስፈኛው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ አዶናያ ወንደሰን ለማንችስተር ዩናይትድ በይፋ ፊርማውን አኑሯል ።
አዶናይ ወንደሰን ለማንችስተር ዩናይትድ ከ16 ዓመት በታች የሚጫወት ሲሆን በክለቡ የሚያቆየውን የሶስት ዓመት ኮንትራት ፈርሟል።