በነገው ዕለት መካሄዱን የሚቀጥለው የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ከወዲሁ በጉጉት ይጠበቃል ፡፡
በጉጉት እንደዲጠበቁ ካስቻሉት ዋነኞቹ ነጥቦች መካከል ፡-
1. የጋሪዝ ቤል መመለስ
2. የተማሪው አርቴታ እና የአስተማሪው ጋርድዮላ ፍጥጫ
3. አዳዲስ ተጫዋቾች የመጀመሪያ ጨዋታቸውን እንደሚያደርጉ መጠበቁ ለአብነት ያክል ቤን ጎድፍሪ ፤ አሌክስ ቴሌስ እንዲሁም ቲዮ ዋልኮት
4. ደርቢዎች ( ኤቨርተን ከ ሊቨርፑል ) ፤ ( ዌስትሀም ከ ቶተንሀም ) እንዲሁም ( ብራይተን ከ ክሪስታል ፓላስ ) በሳምንቱ የሚጠበቁ ናቸው ።