አርጀንቲናዊው ኮከብ ትላንት ምሽት ባርሴሎና በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ድል ሲቀናው 150ኛ የአውሮፓ መድረክ ጨዋታውን ማካሄድ ችሏል ።
ሊዮኔል ሜሲ 150 ጨዋታዎች ላይ 121 ግቦችን አስቆጥሮ 44 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን ማቀበል ችሏል ።
አርጀንቲናዊው ኮከብ ትላንት ምሽት ባርሴሎና በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ድል ሲቀናው 150ኛ የአውሮፓ መድረክ ጨዋታውን ማካሄድ ችሏል ።
ሊዮኔል ሜሲ 150 ጨዋታዎች ላይ 121 ግቦችን አስቆጥሮ 44 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን ማቀበል ችሏል ።