የቀድሞው እንግሊዛዊው ኢንተርናሽናል ዴሺድ ቤካም በአሜሪካ የሚገኘው ኢንተር ማያሚ ክለብ ባለቤት መሆኑ ይታወቃል ዛሬ በወጡ መረጃዎች መሰረት ደግሞ ቤካም የእግርኳስ ጌሞችን ከሚሰራም EASports ከተሰኘው ድርጅት ጋር 40 ሚሊዮን ይሮ የሚያስገኝለትን የሶስት ዓመት ውል መፈራረሙ ታውቋል።
ቤካም በአዲሱ ውሉ መሰረት በማንችስተር ይናይትድ እና ፒኤስጂ ሲጫወት ካገኘ ገንዘብ በላይ የሚያገኝ ይሆናል።
1 comment
This site cool guys, keep it up!