• ብሩኖ ፈርናንዴዝ መድመቁን ሲቀጥል በሊጉ አስራ ስድስት ጨዋታዎች አስራ ስምንት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ።
• ቀያይ ሴጣኖቹ በ ኦሊ ጎነር ሶልሻየር እየተመሩ በ 115 ጨዋታዎች ውስጥ 42 የፍፁም ቅጣት ምት ሊሰጣቸው ችሏል ።
• አንቶኒ ማርሽያል ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ላይ ሶስት ጎሎችን ሲያስቆጥር አራት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል ።
• ማንችስተር ዩናይትድ የምሽቱን ድል ተከትሎ ባለፉት አርባ ሶስት ጨዋታዎች በቪላ መሸነፍ የቻሉት በአንዱ ብቻ ነው ።
1 comment
Hi selam nw betam teketataye negne ketelbet selkan laba wesedbegne