ቀያይ ሴጣኖቹ ወደ ኤምሬትስ በማቅናት ከ መድፈኞቹ ጋር አቻ መለያየታቸውን ተከትሎ ከሜዳቸው ውጪ ባለፉት አስራ ስምንት ጨዋታዎች ሳይሸነፉ በመጓዝ አዲስ ሪከርድ ለመፃፍ ችለዋል ።
የ ኦሊ ጎነር ሶልሻየሩ ስብስብ ለ መጨረሻ ጊዜ በሊጉ ከሜዳቸው ውጪ የተሸነፉት ከ 377 ቀናት በፊት ነበር ።
ቀያይ ሴጣኖቹ ወደ ኤምሬትስ በማቅናት ከ መድፈኞቹ ጋር አቻ መለያየታቸውን ተከትሎ ከሜዳቸው ውጪ ባለፉት አስራ ስምንት ጨዋታዎች ሳይሸነፉ በመጓዝ አዲስ ሪከርድ ለመፃፍ ችለዋል ።
የ ኦሊ ጎነር ሶልሻየሩ ስብስብ ለ መጨረሻ ጊዜ በሊጉ ከሜዳቸው ውጪ የተሸነፉት ከ 377 ቀናት በፊት ነበር ።