ስፔናዊው የ ኳታሩ ክለብ አል ሳድ አሰልጣኝ ዣቪ ሀርንዴዝ ቡድኑን ከተረከበ በአንድ አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ስድስተኛ ዋንጫውን በአሰልጣኝነት ማሳካት ችሏል ።
ዣቪ በዛሬው ዕለት የኳታርን ሊግ አራት ጨዋታዎች እየቀሯቸው የውድድር ዓመቱን እስከ አሁን ሳይሸነፉ የሊጉን ዋንጫ ማሸነፋቸውን አረጋግጠዋል ።
ስፔናዊው የ ኳታሩ ክለብ አል ሳድ አሰልጣኝ ዣቪ ሀርንዴዝ ቡድኑን ከተረከበ በአንድ አመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ስድስተኛ ዋንጫውን በአሰልጣኝነት ማሳካት ችሏል ።
ዣቪ በዛሬው ዕለት የኳታርን ሊግ አራት ጨዋታዎች እየቀሯቸው የውድድር ዓመቱን እስከ አሁን ሳይሸነፉ የሊጉን ዋንጫ ማሸነፋቸውን አረጋግጠዋል ።