የጆዜ ሞሪንሆ ስብስብ ቶተንሀም ከሜዳቸው ውጪ እየመሩ ለረጅም ደቂቃዎች ቢቆዩም በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረባቸው ግብ ሁለት አቻ ለመለያየት ችለዋል ።
• ሀሪ ኬን በስፐርስ ማልያ ከሜዳ ውጪ በተደረጉ ጨዋታዎች ሰማንያ አራት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ።
• ሀሪ ኬን በዛሬው ዕለት ሁለት ጎሎችን ማስቆጠሩን ተከትሎ የኮከብ ግብ አግቢነቱን መምራት ጀምሯል ።
• ሀሪ ኬን በውድድር ዓመቱ አስራ ዘጠነኛ ጎሉን አስቆጥሯል ።
• ሀሪ ኬን በድምሩ በዘንድሮው የውድድር ዓመት በ ሰላሳ ሁለት ጎሎች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎን ማድረግ ችሏል ።
- የዊሎክ የአቻነት ግብ ከላይ በቪድዮው ታያይዟል