• የፈረንሳዩ ሀያል ፒኤስጂ በቀድሞው ተጫዋቻቸው ቹፖ ሞቲንግ ግብ በሜዳቸው ቢሸነፉም ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል ።
• ፒኤስጂ በቀጣይ ከ ማንችስተር ሲቲ እና ዶርትመንድ አሸናፊ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል ።
• የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ፒኤስጂን በመከተል ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ሲችሉ በ ፖርቶ 1 ለ 0 ተሸንፈዋል ።
• የ ሪያል ማድሪድ እና ሊቨርፑል አሸናፊ በቀጣይ ዙር ከ ቼልሲ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል ።