ትናንት በተካሄዱ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች ሪያል ማድሪድ እና ማንችስተር ሲቲ አራት ውስጥ የገቡ ሌላኛዎቹ ክለብ ሆነዋል ።
• ሪያል ማድሪድ ከ ሊቨርፑል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት አጠናቀዋል ።
• ዶርትመንድ በ ቤሊንግሀም ግብ እየመሩ ቢቆዩም መሪነታቸውን ማስጠበቅ ተስኗቸው በ ማህሬዝ እና ፎደን ግቦች ከውድድሩ ተሰናብተዋል ።
• ሊቨርፑል በተከታታይ ዓመት በውድድር መድረኩ በማድሪድ ክለቦች ከውድድሩ ሊሰናበቱ ችለዋል ።
• በቀጣይ የውድደሩ መርሀ ግብር ቼልሲ ከ ሪያል ማድሪድ እንዲሁም ማንችስተር ሲቲ ከ ፒኤስጂ ጋር የሚገናኙ ይሆናል ።