• ሼፍልድ ዩናይትድ ትላንት ምሽት በ ዎልቭስ መሸነፋቸውን ተከትሎ ስድስት ጨዋታዎች እየቀሯቸው መውረዳቸውን አረጋግጠዋል ።
• ባርሴሎና የምሽቱ ድላቸውን ተከትሎ ሰላሳ አንደኛ የ ኮፓ ዴ ላሬ ዋንጫቸውን ማግኘት ችለዋል ።
• ሊዮኔል ሜሲ ለተከታታተይ አስራ ሶስት የውድድር ዓመታት ሰላሳ እና ከዚያ በላይ ጎሎችን በማስቆጠር አዲስ ታሪክ ፅፏል ።
• ሜሲ በ ኮፓ ዴ ላሬ የፍፃሜ ጨዋታ ዘጠኝ ጎሎችን ማስቆጠር የቻለው ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል ።