• ሱፐር ሊጉ ለ ጊዜው ፕሮጀክቱን በማቆም የሀሳብ ማሻሽያ በማድረግ በተለየ እቅድ ለመምጣት አስቧል ።
• የ ኢንተር ሚላን ዋና ሀላፊ የሆኑት ቤፔ ሞራታ ኢንተር ከ ሱፐር ሊጉ እንደሚወጣ ተናግረዋል ።
• የእንግሊዝ ስድሰቱም ክለቦች በይፋ መልቀቃቸው ተገልጿል ።
• ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ ሌሊቱን ሊያደርጉት የነበረው የ ራዲዮ ቃለመጠይቅ ወደ ዛሬ ተዘዋውሯል ።
• አንድ ሱፐር ሊግ ብቻ ነው ያለው ፣ እሱም የቱርክ ሱፐር ሊግ ሲል ሜሱት ኦዚል ተቃውሞውን ገልጿል ።
• አትሌቲኮ ማድሪድ የመጨረሻ ውሳኔያቸውን በዛሬው ዕለት በይፋ ያሳውቃሉ ።