ቀያይ ሴጣኖቹ በሜዳቸው በ ብሬንዳን ሮጀርሱ ሌስተር ሲቲ የ 2 ለ 1 ሽንፈት አስተናግደዋል ።
• ካግላር ሶንቹ እና ቶማስ ሉክ የ ሌስተር ሲቲን የማሸነፊያ ጎሎች እንዲሁም ሜሰን ግሪንውድ የ ዩናይትድን ጎል ማስቆጠር የቻሉ ተጫዋቾች ናቸው ።
• ሜሰን ግሪንውድ በሊጉ በተሰለፋባቸው ያለፉት ስድስት ጨዋታዎች ስድስት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ።
• ግሪንውድ በዛሬው ዕለት ያስቆጠረው ግብ በሊጉ ሰባተኛው ሆኖ ተመዝግኗለታል ።
• ሌስተር ሲቲን መሪ ያደረገች ግብ ያስቆጠረው ሉክ ቶማስ የመጀመሪያ የሊጉ ጎሎሉን ማስቆጠር ችሏል ።
• ማንችስተር ዩናይትዶች በውድድር ዓመቱ ለአምስተኛ ጊዜ ተሸንፈዋል ።