አይረሴው ኳትዲቯራዊው የፊት መስመር አጥቂ ዲድየር ድሮግባ በሀገሩ የክብር ዶክትሬት መሸለሙ ይፋ ሆኗል ።
ዲድየር ድሮግባ እያደረገ ባለው ሰብአዊ ድርጊቶች በ ሬስሆ ዴስ ዩኒቨርስቲ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂስ አፍሪካ (ሩስታ) ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት መሸለሙ ተገልጿል ፡፡
የክብር ዶክትሬቱ በ ዩኒቨርስቲው የተሰጠው ከፍተኛ የክብር ሽልማት መሆኑ ተገልጿል ።
አይረሴው ኳትዲቯራዊው የፊት መስመር አጥቂ ዲድየር ድሮግባ በሀገሩ የክብር ዶክትሬት መሸለሙ ይፋ ሆኗል ።
ዲድየር ድሮግባ እያደረገ ባለው ሰብአዊ ድርጊቶች በ ሬስሆ ዴስ ዩኒቨርስቲ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂስ አፍሪካ (ሩስታ) ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት መሸለሙ ተገልጿል ፡፡
የክብር ዶክትሬቱ በ ዩኒቨርስቲው የተሰጠው ከፍተኛ የክብር ሽልማት መሆኑ ተገልጿል ።