Home Sport News የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ታገዱ

የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ታገዱ

by sam

የ ኮፓ አሜሪካን የሚያስተናግዱት ብራዚል የሀገሪቱ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሮጄርዮ ካቦክሎ በወሲባዊ ትንኮሳ ምክንያት በጊዜያዊነት መታገዳቸው ተሰምቷል ።

ሮጄርዮ የፌዴሬሽኑ ሰራተኛ ላይ ወሲባዊ ትንኮሳውን ሲፈፅሙ በድምጽ የተቀዱ ቅጅዎች በማስረጃነት መቅረባቸው ሙሉ ለ ሙሉ ከሀላፊነት እንዲታገዱ ሊያደርጋቸው እንደሚችል ተገልጿል ።

የ 82 ዓመቱ አንቶኒዮ ካርሎስ ኑኔዝ በጊዜያዊነት የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ሆነው እንደሚያገለግሉ ተነግሯል ።

Leave a Comment

Related Posts

en_USEnglish