በ ሱፐር ካፕ የ ዋንጫ ጨዋታ የተገናኙት ቼልሲ እና ቪያሪያል በመደበኛ ሰዓት አንድ አቻ ተለያይተዋል ።
ቼልሲ በ መለያያ ምት በማሸነፍ የ ሱፐር ካፕ ዋንጫ ባለቤት ሆነዋል ።
• ቶማስ ቱሄል በ ክለቡ ታሪክ የ ሻምፒየንስ ሊግ እና ሱፐር ካፕ ዋንጫን ማሸነፍ የቻለ ቀዳሚው አሰልጣኝ ሆኗል ።
• ሀኪም ዚያሽ በ ሱፐር ካፑ ግብ ማስቆጠር የቻለ የ መጀመሪያው ሞሮካዊ ተጫዋች ሆኗል ።
• የ ቪያሪያልን የ አቻነት ግብ ያስቆጠረው ጄራርድ ሞሬኖ የ ክለቡ ከፍተኛ ግብ አግቢ ለመሆን በቅቷል ።