በየአመቱ የሚካሄደው የ ዩፋ አመታዊ ሽልማት ተጠቃሹ ሲሆን የ ዘንድሮው የውድድር ዓመት ” ዩፋ ፕሬዝዳንት ተሸላሚ ” ከወዲሁ ተገልጿል ።
የ ዴንማርክ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሲሞን ካየር እና የ ክርስቲያን ኤሪክሰን ሕይወት ያዳኑት የ ህክምና ቡድን አባላት የ 2021 የ አውሮፓ ፕሬዝዳንት ተሸላሚዎች መሆናቸው ተገልጿል ።
በየአመቱ የሚካሄደው የ ዩፋ አመታዊ ሽልማት ተጠቃሹ ሲሆን የ ዘንድሮው የውድድር ዓመት ” ዩፋ ፕሬዝዳንት ተሸላሚ ” ከወዲሁ ተገልጿል ።
የ ዴንማርክ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሲሞን ካየር እና የ ክርስቲያን ኤሪክሰን ሕይወት ያዳኑት የ ህክምና ቡድን አባላት የ 2021 የ አውሮፓ ፕሬዝዳንት ተሸላሚዎች መሆናቸው ተገልጿል ።