አርጀንቲናዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት እስከ አሁን ልምምድ መስራት አለመጀመሩን የ ፈረንሳይ መገናኛ ብዙሀን አሳውቀዋል ።
ሊዮኔል ሜሲ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ፒኤስጂ በ ሊጉ ከ ሞንትፔሊዬ ጋር ለሚያደርጉት መርሐ ግብር የ መድረሱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።
አርጀንቲናዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት እስከ አሁን ልምምድ መስራት አለመጀመሩን የ ፈረንሳይ መገናኛ ብዙሀን አሳውቀዋል ።
ሊዮኔል ሜሲ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ፒኤስጂ በ ሊጉ ከ ሞንትፔሊዬ ጋር ለሚያደርጉት መርሐ ግብር የ መድረሱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑ ተገልጿል ።