የ አውሮፓ ዋንጫ አሸናፊዋ ጣልያን እና የ ኮፓ አሜሪካ አሸናፊዎቹ አርጀንቲና የ ሻምፒዮኖች ጨዋታ ሊያደርጉ መሆኑ ተዘግቧል ።
ይህ የ ሻምፒዮኖቹ ጨዋታ በዚሁ ዓመት በ ወርሀ ሰኔ እንዲካሄድ መታቀዱ ይፋ ተደርጓል ።
የ አውሮፓ ዋንጫ አሸናፊዋ ጣልያን እና የ ኮፓ አሜሪካ አሸናፊዎቹ አርጀንቲና የ ሻምፒዮኖች ጨዋታ ሊያደርጉ መሆኑ ተዘግቧል ።
ይህ የ ሻምፒዮኖቹ ጨዋታ በዚሁ ዓመት በ ወርሀ ሰኔ እንዲካሄድ መታቀዱ ይፋ ተደርጓል ።