• ክርስቲያኖ ሮናልዶ 178 ጨዋታዎችን በ ውድድሩ በ ማድረግ ቀዳሚው ተጫዋች ሲሆን 136ኛ ጎሉን አስቆጥሯል ።
• ባርሴሎና በ ምድባቸው ያደረጉትን ጨዋታዎች መሸነፋቸውን ተከትሎ በ ምድቡ የ መጨረሻ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
• ሮበርት ሊዋንዶውስኪ በ ሙኒክ ባደረጋቸው ሰባ የ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታው #ስልሳ ጎሎችን ከ መረብ ማዋሀድ ችሏል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ዩናይትድ ግብ ማስቆጠር የቻለ ሰባተኛው ብራዚላዊ ተጫዋች ሆኗል ።
• የ ቼልሲው የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርጂንሆ 150ኛ ጨዋታውን ለ ክለቡ አድርጓል ።
• አሌክስ ቴሌስ ለ ቀያይ ሴጣኖቹ የ መጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል ።
• ሊዋንዶውስኪ በ አልያንዝ አሬና ባደረጋቸው ያለፉት አስራ አራት ጨዋታዎች ሀያ ሰባት ጎሎችን አስቆጥሯል ።
• ብሩኖ ፈርናንዴዝ በ አውሮፓ መድረክ ለ ዩናይትድ ባደረጋቸው ሀያ ሁለት ጨዋታዎች አስራ ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ ሰባት ለ ግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል ።
• ባርሴሎና ተከታታይ ሽንፈት በ ምድብ ጨዋታዎች ሲያስተናግዱ ከ 21 ዓመታት በኋላ ነው ።
* የ ሙሉ ሰዓት ውጤቶች በ ምስሉ ላይ ተገልጿል ።