በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት አርሴናል ወደ ልምምድ የተመለሰው የመጀመሪያው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ሆኗል ፡፡የማይክል አርቴታ ቡድን በዛሬው እለት በለንደን ኮሊኒ የልምምድ ስፍራ ተጫዋቾች ከንክኪ በፀዳ መልኩ የመጀመርያውን ልምምድ ማድረጋቸው ተገልጿል ፡፡
አርሴናል ቀዳሚው ክለብ ሆኗል !
previous post
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት አርሴናል ወደ ልምምድ የተመለሰው የመጀመሪያው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ሆኗል ፡፡የማይክል አርቴታ ቡድን በዛሬው እለት በለንደን ኮሊኒ የልምምድ ስፍራ ተጫዋቾች ከንክኪ በፀዳ መልኩ የመጀመርያውን ልምምድ ማድረጋቸው ተገልጿል ፡፡