በመጪው ሐሙስ በሻምፒየንስ ሊጉ የጀርመኑን ሌፕዚግ የሚገጥሙት አትሌቲኮ ማድሪዶች ወደ ስፍራው ከሚያቀናው የቡድን ስብስብ ውስጥ ሁለት ተጫዋቾች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ይፋ ተደርጓል ። ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ሬናን ሎዲ በቫይረሱ መያዙ ሲታወስ ሁለቱ ተጫዋቾች በማድሪድ እንደሚቆዩ ተገልጿል ።
አትሌቲኮ ማድሪድ ተጫዋቾቹ በቫይረሱ መያዛቸውን አሳወቀ !
previous post
በመጪው ሐሙስ በሻምፒየንስ ሊጉ የጀርመኑን ሌፕዚግ የሚገጥሙት አትሌቲኮ ማድሪዶች ወደ ስፍራው ከሚያቀናው የቡድን ስብስብ ውስጥ ሁለት ተጫዋቾች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ይፋ ተደርጓል ። ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ሬናን ሎዲ በቫይረሱ መያዙ ሲታወስ ሁለቱ ተጫዋቾች በማድሪድ እንደሚቆዩ ተገልጿል ።