ላለፉት ሶስት ወራት በኦርላንዶ ዲዝኒ መንደር ውስጥ 22 ቡድኖች ገብተው ሲወዳደሩ ቆይተዋል። የሌከርስ ቅርጫት ኳስ ቡድን የኤንቢኤን ዋንጫን ብዙ ጊዜ በማንሳት ከቦስተን ሴልቲክስ ቅ/ኳስ ቡድን ጋር አቻ የሚያደርገው 17ተኛ ዋንጫውን ነው ያሸነፈው። የፍፃሜው ኮከብ ተጫዋች የሌከርሱ ሌብሮን ጄምስ ተመርጧል። አንድ ተጨዋች በሶስት የተለያዩ ቡድኖች ዋንጫ አሸንፎ እና የፍፃሜ ኮከብ ተጨዋች ሲባል ይህ የመጀመሪያ ጊዜ ነው።
የሎሳንጀለስ ሌከርስ ቅርጫት ኳስ ቡድን የ2020 የኤንቢኤ ውድድር አሸናፊ ሆነ።
previous post