የቡንደስሊጋው ሻምፒዮን ባየር ሙኒክ አዲስ አዳጊው አርሜንያ ቤንፊልድን አሸንፈዋል ።
• ሊዋንዶውስኪ እና ሙለር ኮከብ ሆነው ባመሹበት ጨዋታ የማሸነፊያ ሁለት ጎሎቹን በማስቆጠር ሙኒክ 4 ለ 1 እንዲያሸንፍ ከፍተኛ ድረሻ ተወጥተዋል ።
• ሊዋንዶውስኪ በአራት ጨዋታዎች ሰባተኛ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል ።
• በጨዋታው መጠናቀቂያ ላይ ባየር ሙኒኮች የመሐል ሜዳ ተጫዋቻቸው ቶሊሶ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል ።