ግብፃዊው የሊቨርፑል የፊት መስመር አጥቂ በመርሲሳይድ ደርቢ ያስቆጠራት ግብ 100ኛ ግቡ ሆና መመዝገቡ ይታወሳል ።
ይህንንም ተከትሎ የጫማ አምራቹ አዲዳስ ለሳላህ ስኬት ከ አያክስ ጋር ዕሮብ በሚኖረው ጨዋታ የሚያደርገው አዲስ ወርቃማ ጫማን ማበርከቱ ታይቷል ።
ግብፃዊው የሊቨርፑል የፊት መስመር አጥቂ በመርሲሳይድ ደርቢ ያስቆጠራት ግብ 100ኛ ግቡ ሆና መመዝገቡ ይታወሳል ።
ይህንንም ተከትሎ የጫማ አምራቹ አዲዳስ ለሳላህ ስኬት ከ አያክስ ጋር ዕሮብ በሚኖረው ጨዋታ የሚያደርገው አዲስ ወርቃማ ጫማን ማበርከቱ ታይቷል ።