በደሞዝ ቅነሳ ዙሪያ ድርድር ላይ የነበሩት የባርሴሎና አመራሮች እና ተጨዋቾች ባለመስማማት ተለያይተዋል። ተጨዋቾቹ የ30% ቅነሳ እንዲያደርጉ አቅዶ የነበረው የካታላኑ ክለብ እቅዱ መና መቅረቱ እና በቀጣይም ተጨዋቾቹ እቅዱን ሊቀበሉበት የሚችሉበት ሁኔታ ሊኖር እንደማይችል ተጠቁሟል።
የባርሴሎና ተጨዋቾች አሻፈረኝ ብለዋል
previous post
በደሞዝ ቅነሳ ዙሪያ ድርድር ላይ የነበሩት የባርሴሎና አመራሮች እና ተጨዋቾች ባለመስማማት ተለያይተዋል። ተጨዋቾቹ የ30% ቅነሳ እንዲያደርጉ አቅዶ የነበረው የካታላኑ ክለብ እቅዱ መና መቅረቱ እና በቀጣይም ተጨዋቾቹ እቅዱን ሊቀበሉበት የሚችሉበት ሁኔታ ሊኖር እንደማይችል ተጠቁሟል።