ኮማንደር አትሌት ደራርቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና በ27 ድምፅ በ1 ተቃውሞ ነው የተመረጠችው።
ኮማንደር ደራርቱ ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንትነት ለቀጣዮቹ 4 አመታት የምትመራው ሲሆን ለአለፉት ሁለት ዓመታትም የፌዴሬሽኑ ተ/ም/ፕረዚዳንት በመሆን ስታገለግል መቆየቷን ከስፖርት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና በ27 ድምፅ በ1 ተቃውሞ ነው የተመረጠችው።
ኮማንደር ደራርቱ ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንትነት ለቀጣዮቹ 4 አመታት የምትመራው ሲሆን ለአለፉት ሁለት ዓመታትም የፌዴሬሽኑ ተ/ም/ፕረዚዳንት በመሆን ስታገለግል መቆየቷን ከስፖርት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።