አትሌት ገንዘቤ ዲባባና ታናሽ እህቷ አና ዲባባ በስፔን ባርሴሎና የተደረገው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድርን 1ኛና 2ኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፈዋል፡፡
ገንዘቤ ውድድሩን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 15 ደቂቃ ሲሆን፣ አና ዲባባ ደግሞ 16 ደቂቃ ከ02 ሰከንድ በሆነ ጊዜ ውድድሩን አጠናቃለች፡
አትሌት ገንዘቤ ዲባባና ታናሽ እህቷ አና ዲባባ በስፔን ባርሴሎና የተደረገው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድርን 1ኛና 2ኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፈዋል፡፡
ገንዘቤ ውድድሩን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 15 ደቂቃ ሲሆን፣ አና ዲባባ ደግሞ 16 ደቂቃ ከ02 ሰከንድ በሆነ ጊዜ ውድድሩን አጠናቃለች፡