በቀጣይ ሳምንት እሁድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ፕሮቶኮልን በመጠበቅ ታዳሚያንን ቀንሶ 20ኛው የታላቁ ሩጫ የሚካሄድ ይሆናል ።
ይህንንም ተከትሎ ኬንያዊው አትሌት ፖል ቴልጋርት የዘንድሮው የውድድር ዓመት የ ክብር እንግዳ መሆኑ ይፋ ሆኗል ።
በቀጣይ ሳምንት እሁድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ፕሮቶኮልን በመጠበቅ ታዳሚያንን ቀንሶ 20ኛው የታላቁ ሩጫ የሚካሄድ ይሆናል ።
ይህንንም ተከትሎ ኬንያዊው አትሌት ፖል ቴልጋርት የዘንድሮው የውድድር ዓመት የ ክብር እንግዳ መሆኑ ይፋ ሆኗል ።