የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በ ፊርሚንሆ ፣ አርኖልድ እና ማኔ ግቦች ቶተንሀምን 3 ለ 1 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል ።
• ለ ቶተንሀም ከሽንፈት ያልታደገቻቸውን ግብ ሆይበርግ ማስቆጠር ችሏል ።
• ሊቨርፑሎች የ2021 የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ድላቸው ሆኗል ።
• አርኖልድ በዘንድሮው የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ግቡን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል ።
• ውጤቱን ተከትሎ ሊቨርፑል ደረጃቸውን ወደ አራት ከፍ ማድረግ ችለዋል ።
• ሊቨርፑል በዘንድሮው የውድድር ዓመት ስድስት ጎሎች በቫር ሲሻርባቸው ቀዳሚው ክለብ ያደርጋቸዋል ።
• ውጤቱን ተከትሎ ሊቨርፑሎች በሊጉ ከ አርባ ቀናት በኋላ ያሸነፉበት ጨዋታ ነው ።