• አትሌቲኮ ማድሪድ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩባቸው ጎሎች ከ ሴልታ ቪጎ ጋር ሁለት አቻለ ሊወጡ ችለዋል ።
• ሉዊስ ሱዋሬዝ ሁለቱንም ጎሎች ከመረብ ሲያሳርፍ በላሊጋው አስራ ስድስተኛ ጎሉን በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን እየመራ ይገኛል ።
• ሉዊስ ሱዋሬዝ አሁን ላይ ያስቆጠራቸው የግብ መጠን አምና በባርሴሎና ቤት በሙሉ የውድድር ዓመት ካስቆጠረው ጋር ተመሳሳይ ነው ።
• ሊድስ ዩናይትድ በ ባምፎርድ እና ሀሪሰን ጎሎች ክርስታል ፓላስን በሊጉ ማሸነፍ ችለዋል ።
• ፓትሪክ ባምፎርድ ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ በእግር ኳስ 100ኛ ግቡ ሆና ተመዝግባለች ።