በሚኬል አርቴታ የሚመሩት አርሴናሎች በ ኦባምያንግ ሀትሪክ እና ቤለሪን ጎሎች ሊድስ ዩናይትድን በማሸነፍ ደረጃቸውን አሻሽለዋል ።
• ኦባምያንግ በአውሮፓ አምስት ታላላቅ ሊጎች ያስቆጠራቸውን የግብ መጠን ወደ 200 ከፍ አድርጎታል ።
• ኦባምያንግ በዘንድሮው የውድድር ዓመት የመጀመሪያ ሀትሪኩን መስራት ችሏል ።
• ኤምሊ ስሚዝ ሮው ባደረጋቸው አስር ጨዋታዎች አራት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል ቀዳሚው የአርሴናል ተጫዋች ነው ።
• አርሴናል ውጤቱን ተከትሎ ሊድስ ዩናይትድን በመብለጥ አስራ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።