ባየር ሙኒክ በሳምንቱ ድል መጓናፀፋቸውን ተከትሎ ሊጉን ከተከታያቸው ሌፕዚግ በአራት ነጥቦች ርቀው ከወዲሁ እየመሩ ይገኛሉ ።
• በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊጉ ጥሩ ግስጋሴ ላይ የሚገኙት ዶርትመንዶች ከመሪው ሙኒክ በ አስራ ስድስት ነጥቦች ርቀዋል ።
• ቦርስያ ሞንችንግላድባህ አሰልጣኛቸው ማርኮ ሮስ በክረምቱ ዶርትመንድ እንደሚቀላቀል ከተሰማ በኋላ በሊጉ ባደረጉት ስድስት ተከታታይ ጨዋታ ለመሸነፍ ችለዋል ።
• በ ቡንደስሊጋው ላለመውረድ ያለፉ ፉክክር አጓጊ ሆኖ ሲቀጥል ከ 14ኛ እሰክ 17ኛ ያሉት ( ኮሎኝ ፣ አርሜንያ ቤንፊልድ ፣ ሃርታ በርሊን እና ሜንዝ ) ቡድኖች በአንድ ነጥብ ብቻ ተለያይተው ተቀምጠዋል ።