ማቲያስ ዲ ሊትን በሁለተኛው አጋማሽ በቀይ ካርድ ያጡት ኔዘርላንዶች በ ሆሌስ እና ፓትሪክ ሼክ በተቆጠሩባቸው ጎሎች ከ አውሮፓ ዋንጫው ተሰናብተዋል ።
• ፓትሪክ ሺክ በአውሮፓ ዋንጫው ያስቆጠራቸውን የግብ መጠን ወደ አራት ከፍ ማድረግ ችሏል ።
• ፓትሪክ ሺክ በአራት ጎሎች ከ ሮናልዶ በመቀጠል ከፍተኛ ግብ አግቢነቱን በሁለተኝነት እየመራ ይገኛል ።
• ቼክ ሪፐብሊክ በቀጣይ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ከ ዴንማርክ ጋር በቀጣይ ቅዳሜ በ ባኩ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ ።