የ 2016 የአውሮፓ ዋንጫ አሸናፊዋ ፖርቹጋል በ ቶርጋን ሀዛርድ ብቸኛ ግብ በ ቤልጅዬም ” ወርቃማ ትውልድ ” ከውድድሩ ሊሰናበቱ ችለዋል ።
ኤዲን ሀዛርድ እንዲሁም ኬቨን ዴ ብሮይነ በጨዋታው መጠነኛ ጉዳት ገጥሟቸው ተቀይረው ለመውጣት ተገደዋል ።
ቤልጅዬም በመጪው አርብ ጣልያንን በ አልያንዝ አሬና የሚገጥሙ ይሆናል ።
የ 2016 የአውሮፓ ዋንጫ አሸናፊዋ ፖርቹጋል በ ቶርጋን ሀዛርድ ብቸኛ ግብ በ ቤልጅዬም ” ወርቃማ ትውልድ ” ከውድድሩ ሊሰናበቱ ችለዋል ።
ኤዲን ሀዛርድ እንዲሁም ኬቨን ዴ ብሮይነ በጨዋታው መጠነኛ ጉዳት ገጥሟቸው ተቀይረው ለመውጣት ተገደዋል ።
ቤልጅዬም በመጪው አርብ ጣልያንን በ አልያንዝ አሬና የሚገጥሙ ይሆናል ።