የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል በቅድመ ውድድር ዝግጅት የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በሽንፈት ጀምረዋል ።
አርሴናሎች ከ ሂበርኒያን ጋር ባደረጉት ጨዋታ 2 ለ 1 ሲሸነፉ ኤምሊ ስሚዝ ሮዎ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ነው ።
በጨዋታው በ አርሴናል በኩል ኒኮላስ ፔፔ ያገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል ።
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል በቅድመ ውድድር ዝግጅት የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በሽንፈት ጀምረዋል ።
አርሴናሎች ከ ሂበርኒያን ጋር ባደረጉት ጨዋታ 2 ለ 1 ሲሸነፉ ኤምሊ ስሚዝ ሮዎ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ነው ።
በጨዋታው በ አርሴናል በኩል ኒኮላስ ፔፔ ያገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል ።