የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ አሸናፊዎቹ ቼልሲዎች በቅድመ ውድድር ዝግጅት የመጀመሪያ ጨዋታ ድል ቀንቷቸዋል ።
ፒተርቦሮውን የገጠሙት ቼልሲ በ ሀኪም ዚያሽ ሀትሪክ እንዲሁም ታሚ አብርሀም ፣ ፑሊሲች እና ብሮሀ ጎል 6 ለ 1 ማሸነፍ ችለዋል ።
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ አሸናፊዎቹ ቼልሲዎች በቅድመ ውድድር ዝግጅት የመጀመሪያ ጨዋታ ድል ቀንቷቸዋል ።
ፒተርቦሮውን የገጠሙት ቼልሲ በ ሀኪም ዚያሽ ሀትሪክ እንዲሁም ታሚ አብርሀም ፣ ፑሊሲች እና ብሮሀ ጎል 6 ለ 1 ማሸነፍ ችለዋል ።