የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ቤልጅዬማዊውን የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ሳምቢ ሎኩንጋን በ 17.5 ሚልዮን ዩሮ ማስፈራማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
አልበርት ሳምቢ ሎኩንጋ በ መድፈኞቹ ቤት የሚያቆየውን የ ረጅም ጊዜ ኮንትራት ሲፈራረም ቡድኑን የ ኮቪድ ፕሮቶኮሎችን ካጠናቀቀ በኋላ እንደሚቀላቀል ይፋ ሆኗል ።
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሴናል ቤልጅዬማዊውን የ መሐል ሜዳ ተጫዋች ሳምቢ ሎኩንጋን በ 17.5 ሚልዮን ዩሮ ማስፈራማቸውን ይፋ አድርገዋል ።
አልበርት ሳምቢ ሎኩንጋ በ መድፈኞቹ ቤት የሚያቆየውን የ ረጅም ጊዜ ኮንትራት ሲፈራረም ቡድኑን የ ኮቪድ ፕሮቶኮሎችን ካጠናቀቀ በኋላ እንደሚቀላቀል ይፋ ሆኗል ።