በ ቶኪዪ ኦሎምፒክ ለ ፍፃሜ ለማለፍ በተደረገ መርሐ ግብር ስፔን አዘጋጇን ጃፓን በማሸነፍ ለ ወርቅ ሜዳሊያ ጨዋታቸውን እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል ።
ማርኮ አሴንስዮ በ ጭማሪ ደቂቃ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ ስፔን ድል እንዲቀናት አድርጓል ።
ስፔን ለ ወርቅ ሜዳሊያ በሚደረግ መርሐ ግብር ከ ብራዚል ጋር ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል ።
በተቃራኒው ለ ነሐስ ሜዳሊያ ሜክሲኮ ከ ጃፓን መርሐ ግብራቸውን ያካሂዳሉ ።