በ አሰልጣኝ ኦሊ ጎነር ሶልሻየር የሚመሩት ማንችስተር ዩናይትዶች በ ሜሰን ግሪውድ ብቸኛ ግብ ዎልቭስን በ ማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከ ሜዳቸው ውጪ አሳክተዋል ።
• ሜሰን ግሪን ውድ በ ውድድር ዓመቱ ባደረጋቸው ሶስት ጨዋታዎች ሶስት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ።
• አዲሱ የ መሐል ተከላካይ ራፋኤል ቫራን ለ ግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ ያቀበለው ተጫዋች ሆኗል ።
• በ ዝውውር መስኮቱ ቡድኑን የተቀላቀሉት አዲስ ፈራሚዎቹ ጀዳን ሳንቾ እና ራፋኤል ቫራን በ ቋሚ አሰላለፍ ጨዋታቸውን መጀመር ችለዋል ።
• ዩናይትዶች ሀያ ስምንት ተከታታይ ጨዋታዎችን ከ ሜዳቸው ውጪ ባለመሸነፍ በአርሰናል ተይዞ የቆየውን ሪደርድ ሰብረዋል።