ከ ፊታችን ለሚጠበቀን የ አለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ይረዳን ዘንድ የ አቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደረገው ብሔራዊ ቡድናችን በ አቤል ያለው እና አቡበከር ናስር ግቦች ዩጋንዳን 2 ለ 1 አሸንፏል ።
ዋልያዎች ከ ጋና ጋር ለሚያካሂዱት የ አለም ዋንጫ የ ምድብ የ መጀመሪያ ጨዋታም ከቀናት በኋላ ወደ ስፍራው ይጓዛሉ ተብሎ ይጠበቃል ።
ዋልያዎቹ በቀጣይ ሳምንት አርብ በ ኬፕ ኮስት ስታዲየም የ ጋና አቻቸውን የሚገጥሙ ይሆናል ።