የ ካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ከ ኤል ክላሲኮ ሽንፈት ማግስት በ ራዮ ቫይካኖ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል ።
• ራዳሜል ፋልካኦ ብቸኛውን የ ራይ ቫይካኖ ግብ ማስቆጠር የቻለው ተጫዋች ነው ።
• ባርሴሎና ካለፉት ዘጠኝ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻሉት በ ሶስቱ ብቻ ነው ።
• ውጤቱን ተከትሎ ባርሴሎና በ አስራ አምስት ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
የ ካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ከ ኤል ክላሲኮ ሽንፈት ማግስት በ ራዮ ቫይካኖ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል ።
• ራዳሜል ፋልካኦ ብቸኛውን የ ራይ ቫይካኖ ግብ ማስቆጠር የቻለው ተጫዋች ነው ።
• ባርሴሎና ካለፉት ዘጠኝ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻሉት በ ሶስቱ ብቻ ነው ።
• ውጤቱን ተከትሎ ባርሴሎና በ አስራ አምስት ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።