በተለያዩ ቀውሶች ውስጥ እያለፈ የሚገኘው የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና የተጨዋቾቹን ደሞዝ በመቀነስ የሚያስፈልገውን 190 ሚሊዮን ይሮ የማያገኝ ከሆነ በመጪው ጥር ኪሳራ ውስጥ እንደሚገባ አርኤሲ 1 ዘግቧል።
የክለቡ ጠበቆች እና አመራሮች ከተጨዋቾቹ ጋር በደሞዝ ቅነሳ ዙሪያ ድርድር መጀመራቸው የታወቀ ሲሆን ድርድሩ የሚሳካ ከሆነ ተጨዋቾቹ የ30% ደሞዝ ቅነሳ የሚያደርጉ ይሆናል።
በተለያዩ ቀውሶች ውስጥ እያለፈ የሚገኘው የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና የተጨዋቾቹን ደሞዝ በመቀነስ የሚያስፈልገውን 190 ሚሊዮን ይሮ የማያገኝ ከሆነ በመጪው ጥር ኪሳራ ውስጥ እንደሚገባ አርኤሲ 1 ዘግቧል።
የክለቡ ጠበቆች እና አመራሮች ከተጨዋቾቹ ጋር በደሞዝ ቅነሳ ዙሪያ ድርድር መጀመራቸው የታወቀ ሲሆን ድርድሩ የሚሳካ ከሆነ ተጨዋቾቹ የ30% ደሞዝ ቅነሳ የሚያደርጉ ይሆናል።