በስኮትላንድ የሚኖሩ ወደ 2,000 የሚጠጉ የአውሮፓ ዋንጫን የታደሙ የሀገሪቱ ሰዎች በ ኮቪድ መያዛቸው የሀገሪቱ የህብረተሰብ ጤና አሳውቋል ።
በድምሩ 1,991 የ ኮቪድ ኬዞች ጨዋታውን በታደሙ ደጋፊዎች ከ ሰኔ 4 እስከ ሰኔ 21 መመዝገቡ ተገልጿል ።
ቁጥሮቹ እንደሚያሳዩት በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ከ ግማሽ በላይ የሚሆኑት ከ 20-29 የእድሜ ክልል ላይ እንደሚገኙ ተነግሯል ።
በስኮትላንድ የሚኖሩ ወደ 2,000 የሚጠጉ የአውሮፓ ዋንጫን የታደሙ የሀገሪቱ ሰዎች በ ኮቪድ መያዛቸው የሀገሪቱ የህብረተሰብ ጤና አሳውቋል ።
በድምሩ 1,991 የ ኮቪድ ኬዞች ጨዋታውን በታደሙ ደጋፊዎች ከ ሰኔ 4 እስከ ሰኔ 21 መመዝገቡ ተገልጿል ።
ቁጥሮቹ እንደሚያሳዩት በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ከ ግማሽ በላይ የሚሆኑት ከ 20-29 የእድሜ ክልል ላይ እንደሚገኙ ተነግሯል ።