የ ዘንድሮው የውድድር ዓመት የ ኮፓ አሜሪካን እያስተናገደች የምትገኘው ብራዚል ለ ፍፃሜ ማለፏን አረጋግጣለች ።
• ብራዚል በ ሉካስ ፓኩዌታ ብቸኛ ግብ ፔሩን በመርታት ለፍፃሜው ማለፍ ችለዋል ።
• ኔይማር የማሸነፊያዋን ጎል አመቻቸቶ ማቀበል ችሏል ።
• ኔይማር በዘንድሮው የኮፓ አሜሪካ ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ ሶስት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቸቶ ማቀበል ችሏል ።
• ኔይማር የጨዋታው ኮከብ በመባል ተመርጧል ።
• ብራዚል በ ፍፃሜው ከ አርጀንቲና እና ኮሎምቢያ አሸናፊ ጋር የምትጫወት ይሆናል ።
• የ ኮፓ አሜሪካ የፍፃሜ ጨዋታ የፊታችን ቅዳሜ የሚካሄድ ይሆናል ።
* ኔይማር አመቻችቶ ያቀበለው ድንቅ ኳስ በቪድዮው ላይ ተያይዟል ።